top of page
የጎንደር ሕብረት (ጎሕ) አላማው ምንድን ነው?
-
የክፍለሀገሩን ተወላጆች ያሰባሰበ፤ ለህዝቡ ደህንነትና ታሪካዊ አንድነት ጠበቃ ሆኖ የሚከራከር፣
-
በአጠቃላይ በኢትዮጵያ እና በተለይ በጎንደር ክፍለሀገር፤ የሰፈነው የዘር
ሥርዓት ተወግዶ፣ ፓለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፍትህ እንዲሰፍን አጋር ሆኖ የሚታገል ድርጅት ነው።
የጎንደር ሕብረት ተግባር ምንን ያካትታል?
-
በመላው አለም የሚገኙ የጎንደር ክፍለሀገር ተወላጆችን ማደራጀት።
-
የድርጅቱ ልሳን የሚሆን መፅሄት ማዘጋጀት።
-
የሚሰራውን ግፍ የውጭ ሰባአዊ መብት ተከራካሪ ድርጅቶች እንዲያውቁት
ማድረግ። -
በዓለም ደረጃ ዘረኛውንና ተስፋፊውን መንግስት ምንነት/ማንነት ማጋለጥ።
-
የፕሮፖጋንዳ ስራዎችን ማካሄድ።
-
የመረጃ ማሰባሰብ ስራዎችን ማከናወን።
-
በአጠቃላይ በሀገራችን በተለይ በክፍለሀገራችን ለፍትህ የሚደረገውን ትግል
ድጋፍ መስጠት። -
የተፈጠሩ ችግሮችን ለመፍታት ለሽምግልና የሚሆኑ ሰዎችን ማግኘትና ጥረት
ማድረግ። -
የድርጅቱ ዘላቂ፣ አሰራር እና አወቃቀር በሂደት ማሻሻል።

taitu.jpg

haile.jpg

ccc.jpg

taitu.jpg
1/7
bottom of page