top of page

የእርዳታ ማሰባሰብ ጥሪ






ሀገራዊ የእርዳታ ማሰባሰብ ጥሪ

November 08-2020

በቅድሚያ የከበረ ሰላምታችን ይድረሳችሁ።

በቅርቡ በትህነግ ያልተጠበቀ ባንዳዊ የተቀነባበረ ዘመቻ በሰሜን እዝና በበርካታ ቦታዎች ለጸጥታ ጥበቃ በተሰማሩ የክልሉና ልዩ ኃይልና የመከላከያ ሰራዊት ላይ ያልተጠበቀ ወታደራዊ እርምጃ የሰው ሕይወት ጠፍቷል፡፡ ብዙዎች ቆስለው በየሆስፒታሉ ገብተዋል፡

ሕዝባዊ ኃይሎች (ሚሊሺያና የፋኖ ታጋዮች) ተንቀሳቃሰው ከፌደራልና ልዩ ኃይሎች ጎን በመሆን ይህን ያልተጠበቀ አደጋ ለመከላከል ተሰልፈው እየተዋደቁ ይገኛሉ፡፡ ህዝባዊ ኃይሎች በተፈጠረው አደጋ ሲንቀሳቀሱ ያለቅድመ ዝግጅት ነበር፡፡ ሰለሆነም ለነዚህ ወገኖች አስቸኳይ የስንቅ አቅርቦት ለማድረግ የእርዳታ ማሰባሰብ ፕሮግራም የተያዘ ስለሆን በዚህ ፕሮግራም ተገኝተው እርዳታዎን እንዲለግሱ በአክብሮት እንጋብዛለን፡

የገንዘብ ማሰባሰቢያ ቴሌኮንፈረንስ

የፊታችን ሐሙስ በ11/12/2020

ከምሽቱ 7:00 PM ET እንዲገኙ ተጠርተዋል።

ቁጥሩ (712) 770 4965 መግቢያ ቁልፍ (code) 145996

Account No 488047126394

Routing Number R001159111000025

Gofundme https://www.gofundme.com/gonder-hibret039s-campaign-for-subsistence-aid

Germany +4922198203433

Israel +972765990026, Australia +61390280266

Featured Posts
Recent Posts
Search By Tags
No tags yet.
Follow Us
  • Facebook Classic
  • Twitter Classic
  • Google Classic
bottom of page