ጎንደር ሕብረት በጦርነት ለተጎዱ እርዳታ አበረከተgyisma83Nov 22, 20201 min readOctober 29, 2020በቅርቡ ከሃዲውና አረመኔው ትህነግ በሰሜን እዝና በምእራብ ጎንደር በርካታ ከተሞች በሚገኙ ንጹሓን ዜጎች ላይ ባደረሰው ያልተጠበቀ አደጋ በርካታ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡ በርካታ ሰዎች ደግሞ ቆሰለው በህክምና ላይ ይገኛሉ፡፡ ስለዚህ ለነዚህ የተጎዱ ዎገኖች የህክምና ቁሳቁስና ምግብ አቅርቦት ይረዳ ዘንድ ግማሽ ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር ለዚህ ዓላማ ጎንደር ከተማ ለተቋቋመው ገብረ ኃይል አበረክተ፡፡
Comments