top of page

ጎንደር ሕብረት በጦርነት ለተጎዱ እርዳታ አበረከተ


October 29, 2020




በቅርቡ ከሃዲውና አረመኔው ትህነግ በሰሜን እዝና በምእራብ ጎንደር በርካታ ከተሞች በሚገኙ ንጹሓን ዜጎች ላይ ባደረሰው ያልተጠበቀ አደጋ በርካታ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡ በርካታ ሰዎች ደግሞ ቆሰለው በህክምና ላይ ይገኛሉ፡፡ ስለዚህ ለነዚህ የተጎዱ ዎገኖች የህክምና ቁሳቁስና ምግብ አቅርቦት ይረዳ ዘንድ ግማሽ ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር ለዚህ ዓላማ ጎንደር ከተማ ለተቋቋመው ገብረ ኃይል አበረክተ፡፡


 
 
 

Comments


Featured Posts
Recent Posts
Search By Tags
Follow Us
  • Facebook Classic
  • Twitter Classic
  • Google Classic
david-whipple-mU-wz7JlJMc-unsplash_Ravid.jpg
  • s-facebook
  • Twitter Metallic
  • s-linkedin
bottom of page