ጎንደር ሕብረት የህክምና እርዳታ አበረከተgyisma83Nov 29, 20201 min read11᎑20᎑2020ሕብረት በቅርቡ በዳንሻ በሁመራ በመይካድራ እንዲሁም ባካባቢው ትኅነግ ባደረሰው ጥቃት ለተጎዱት የ የልዩ ኃይል የሚሊሺያን የፋኖ ወገ ኖች ለህክምና አግልግሎት ይውል ዘንድ 250 000 ብር ለሳንጃ አብርሃ ጂራና ሁመራ ሆስፒታሎቸ አበረከተ
Comments