top of page

የጎንደር ባታ እስር ቤት ቃጠሎ ፤ የወያኔ  የግፍ ሥራዓት ማብቂያ  ምልክት ነዉ!

  • Dec 9, 2015
  • 1 min read

የጎንደር ባታ እስር ቤት ቃጠሎ ፤ የወያኔ የግፍ ሥራዓት ማብቂያ ምልክት ነዉ! በቅድሚያ፤ ለሰው ልጅ ህሊና እጅግ ከባድ የሆነውን፤ ከሞት ቅጣትም እጅግ አስከፊ፤ ወገን በወገኑ ላይ ሊወሥድ ይችላል ብሎ መገመት የሚያቅተንን፤ በተለይም ከኢትዮጵያውያን ስነ ባህሪ ውጭ የሆነውን እና አውሪያዊ ባህሪን በተላበሰ መልኩ፤ በወግኖቻችን ላይ የተወሰደውን በእሳት ማቃጠል አረመኔ ተግባር እያወገዝን፤ የተሰማንንም ልብ የሚያደማ ጥልቅ ሃዘን ስንገልጽ፤ በዚህ ተግባር የተሰማሩ አረመኔ ወታደሮች ይሁኑ አዛዥ አለቆቻቸው፤ ጊዚያቸውን ጠብቀው፤ በሰፈሩት ቁና እንደሚሰፈርባቸው አንጠራጠርም።


 
 
 

Comments


Featured Posts
Recent Posts
Search By Tags
Follow Us
  • Facebook Classic
  • Twitter Classic
  • Google Classic
david-whipple-mU-wz7JlJMc-unsplash_Ravid.jpg
  • s-facebook
  • Twitter Metallic
  • s-linkedin
bottom of page