top of page

Empower
Growth

የጎንደር ባታ እስር ቤት ቃጠሎ ፤ የወያኔ  የግፍ ሥራዓት ማብቂያ  ምልክት ነዉ!

  • Writer: Abebe Gelagay
    Abebe Gelagay
  • Dec 9, 2015
  • 1 min read

የጎንደር ባታ እስር ቤት ቃጠሎ ፤ የወያኔ የግፍ ሥራዓት ማብቂያ ምልክት ነዉ! በቅድሚያ፤ ለሰው ልጅ ህሊና እጅግ ከባድ የሆነውን፤ ከሞት ቅጣትም እጅግ አስከፊ፤ ወገን በወገኑ ላይ ሊወሥድ ይችላል ብሎ መገመት የሚያቅተንን፤ በተለይም ከኢትዮጵያውያን ስነ ባህሪ ውጭ የሆነውን እና አውሪያዊ ባህሪን በተላበሰ መልኩ፤ በወግኖቻችን ላይ የተወሰደውን በእሳት ማቃጠል አረመኔ ተግባር እያወገዝን፤ የተሰማንንም ልብ የሚያደማ ጥልቅ ሃዘን ስንገልጽ፤ በዚህ ተግባር የተሰማሩ አረመኔ ወታደሮች ይሁኑ አዛዥ አለቆቻቸው፤ ጊዚያቸውን ጠብቀው፤ በሰፈሩት ቁና እንደሚሰፈርባቸው አንጠራጠርም።


 
 
 

コメント


Featured Posts
Recent Posts
Search By Tags
Follow Us
  • Facebook Classic
  • Twitter Classic
  • Google Classic

WELCOME

Welcome visitors to your site with a short, engaging introduction. Double click to edit and add your own text.

Start Now
david-whipple-mU-wz7JlJMc-unsplash_Ravid.jpg
  • s-facebook
  • Twitter Metallic
  • s-linkedin
bottom of page