Search
የጎንደር ባታ እስር ቤት ቃጠሎ ፤ የወያኔ የግፍ ሥራዓት ማብቂያ ምልክት ነዉ!
- Abebe Gelagay
- Dec 9, 2015
- 1 min read
የጎንደር ባታ እስር ቤት ቃጠሎ ፤ የወያኔ የግፍ ሥራዓት ማብቂያ ምልክት ነዉ! በቅድሚያ፤ ለሰው ልጅ ህሊና እጅግ ከባድ የሆነውን፤ ከሞት ቅጣትም እጅግ አስከፊ፤ ወገን በወገኑ ላይ ሊወሥድ ይችላል ብሎ መገመት የሚያቅተንን፤ በተለይም ከኢትዮጵያውያን ስነ ባህሪ ውጭ የሆነውን እና አውሪያዊ ባህሪን በተላበሰ መልኩ፤ በወግኖቻችን ላይ የተወሰደውን በእሳት ማቃጠል አረመኔ ተግባር እያወገዝን፤ የተሰማንንም ልብ የሚያደማ ጥልቅ ሃዘን ስንገልጽ፤ በዚህ ተግባር የተሰማሩ አረመኔ ወታደሮች ይሁኑ አዛዥ አለቆቻቸው፤ ጊዚያቸውን ጠብቀው፤ በሰፈሩት ቁና እንደሚሰፈርባቸው አንጠራጠርም።
コメント