top of page

Empower
Growth

ጎንደር የጦር አውድማ፤ የነጻነት ማማ!

  • Writer: Abebe Gelagay
    Abebe Gelagay
  • Dec 18, 2016
  • 1 min read

የጎንደር ሕብረት መሥራቾች፤ ጎንደር መነሻችን፤ ኢትዮጵያ መዳረሻችን ብለን የተነሳነው፤ የታሪክን ሃቅ መሰረት አድርገን ነው። አብነታችን፤ ከድሮ ጀምሮ እስካሁን ድረስ ኢትዮጵያን ለማጥቃት የተነሱ ጠላቶቻችን፤ የጥቃት ጦራቸውን የሚያዘምቱት በጎንደር በኩል መሆኑ ነው። ከብዙ ጥቂቶቹን ደጋግመን ማንሳት እንደሞከርነው፤ የሩቅ ጠላቶቻችን በተደጋጋሚ የግንባር ወረራቸውፍን በተግባር ለመፈፀም የሚሞክሩት፤ የጎረቤት አገር የሆነችውን፤ ሱዳንን በመጠቀም በጎንደር በኩል አድርገው ነው።


 
 
 

Kommentarer


Featured Posts
Recent Posts
Search By Tags
Follow Us
  • Facebook Classic
  • Twitter Classic
  • Google Classic

WELCOME

Welcome visitors to your site with a short, engaging introduction. Double click to edit and add your own text.

Start Now
david-whipple-mU-wz7JlJMc-unsplash_Ravid.jpg
  • s-facebook
  • Twitter Metallic
  • s-linkedin
bottom of page