top of page

የወያኔ መንግስት የሰሜን ጎንደር ዞንን ለመከፋፈልና የምዕራብ ጎንደርን መሬት ለመቀራመት ያወጣዉ እኩይ እቅድ አገር አጥፊ ነው!


በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን እንድምንሰማዉ የወያኔ አስተዳደር የሰሜን ጎንደር ዞንን ለሶስት ለመክፈል እንደወሰነና ለዚህም ምክንያቱ ላለፉት 26 አመታት ለልማት ምቹ ስላልሆነ ነው የሚል ነዉ። የአማራን መሬቶች የትግራይ ለማድረግ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የአማራና ቅማንት ማኅበረሰብ ተቀላቅለው በሚኖሩባቸው 12 ቀበሌዎች ሕዝበ ውሳኔ ለማካሄድ እየተዘጋጀ ነውም ተብሏል። ይባስ ተብሎ የ“ታላቋ ትግራይን” ሕልም ለመተግበር ሕወሃቶች ጎንደርና ጎጃም ከሱዳን እንዳይዋሰኑ ለማድረግ ትግራይን እስከ ጋምቤላ ለማስፋፋት ያዘጋጁት ሚሥጥራዊ ካርታ በቅርቡ ይፋ ወጥቶ ለማየት በቅተናል


Featured Posts
Recent Posts
Search By Tags
No tags yet.
Follow Us
  • Facebook Classic
  • Twitter Classic
  • Google Classic
bottom of page