top of page

Empower
Growth

His Holiness Passes

  • Writer: gyisma83
    gyisma83
  • Mar 29, 2022
  • 1 min read

Updated: Feb 26, 2023








gonderhibret@gmail.com ለኢትዮጵያ አንድነት www.gonderhibret.org

4126 Deerwood Trail, Eagan MN 55122 Tel 651 600 8479



መጋቢት 1 2014 ዓ. ም. (03/10/2022)


ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ


ከ ጎንደር ሕብረት ለኢትዮጵያ አንድነት


በቅድሚያ መንፈሳዊ ሠላምታችን እናቀርባለን፤


በቅርቡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ፣ ርዕሰ ሊቃነ ፓፓሳት ዘኢትዮጵያ ከዚህ ዓለም በሞት ስለተለዩን ጥልቅ ሃዘን ተሰምቶናል። ቅዱስነታቸው ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ላደረጓቸው አበርክትዎች በሕይወት እያሉ ያከናወኗቸው ሐዋርያዊ ተግባሮች ይመሰክራሉ። ቅዱስነታቸው በአሜሪካም ሆነ ወደ አገራቸው ተመልሰው በነበራቸው የተመስጦ፣ የጾም-የፀሎት፣ የብትውትናና የመናኝ ሕይወት መንፈሳዊ ሕይወት ምን ማለት እንደሆነ ለቤተክርሲቲያናችንና ለምዕመናኑ አስተምረውናል። ፀሎታቸውንና ቡራኬያቸውን ማጣታችን ቢያሳዝነንም በሕይወት እያሉ በተግባር ባስተማሩን መንፈሳዊ ሕይወትና የእምነት ፅናት እየተፅናናን እንሰናበታቸዋለን።


የቅዱስነታቸው ቡራኬ ይድረሰን።

በረከታቸው አይለየን፤

እግዚአብሔር የቤተክርስቲያናችንን አንድነት ይጠብቅ፤



የጎንደር ሕብረት ለኢትዮጵያ አንድነት




ግርማ ይስማው፣

የሥራ አስኪያጅ ሊ/መ



 
 
 

コメント


Featured Posts
Recent Posts
Search By Tags
Follow Us
  • Facebook Classic
  • Twitter Classic
  • Google Classic

WELCOME

Welcome visitors to your site with a short, engaging introduction. Double click to edit and add your own text.

Start Now
david-whipple-mU-wz7JlJMc-unsplash_Ravid.jpg
  • s-facebook
  • Twitter Metallic
  • s-linkedin
bottom of page